በኢፐሰዩ የማኔጅመንት፣ የአመራር እና የአስተዳደር ኮሌጅ College of Management, Leadership & Governance (CMLG) በተያዘለት መርሃ ግብር መሰረት ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሰጡ ከተመደቡለት የትምህርት ፕሮግራሞች መካከል በአራቱ ኮርሶች ላይ የሰበሰበውን የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት፣ ጥር 1 ቀን 2018 በስልጠና ኢንስቲትዩት በተካሄደው Validation ወርክሾፕ ላይ አቅርቦ አስገመገመ፡፡
We're on Social Networks. Follow us & get in touch.
Please do not hesitate to contact us:
International and Public Relations Directorate:
PoBox: 5648